Tuesday, 9 June 2020

ለደብረወርቅ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች  በሙሉ

በጎ ፈቃደኛ በሆኑ መምህራን አማካኝነት ወርክ ሽት በማሰራትና ት/ቤቱ ኮፒ በማድረግ በማደል ላይ ስለሆን ከ 3 በላይ ሳትሆኑ ት/ቤት እየመጣችሁ እንድትወስዱ ት/ቤቱ ያሳዉቃል፡፡

“ኮረናን እንከላከል ስራችንንም እንስራ”

No comments:

Post a Comment